ዘካርያስ 1:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ዓይኖቼንም አንሥቼ እነሆ፥ አራት ቀንዶች አየሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም ወደ ላይ ተመለከትሁ፤ ከፊቴም አራት ቀንዶችን አየሁ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በሌላም ራእይ አራት የበሬ ቀንዶችን አየሁ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ዓይኖቼንም አንሥቼ እነሆ፥ አራት ቀንዶች አየሁ። Ver Capítulo |