Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 18:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የጻ​ድ​ቃን ልጆ​ችን ይገ​ድሉ ዘንድ ባሰ​ቡና በመ​ከሩ ጊዜ፥ ለዘ​ለፋ ሊሆ​ን​ባ​ቸው አንዱ ሕፃን ተጥሎ ዳነ። በእ​ር​ሱም ብዙ​ዎች ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንና ማኅ​በ​ራ​ቸ​ውን ሁሉ ያለ ርኅ​ራኄ በብዙ ውኃ አጠ​ፋህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የቅዱሳኑ ልጆች የሆኑትን ሕፃናት ለመግደል እነርሱ እንደወሰኑ፥ ለአደጋ ከተጋለጡትም መሀል አንድ ልጅ ብቻ እንደተረፈው ሁሉ፥ አንተም ልጆቻቸውን በሙሉ ውሃው፥ ማዕበሉም እንዲያጠፋቸው አደረግህ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 18:5
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos