Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ጥበብ 11:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ያም ባይሆን ድንገት የተፈጠሩ የማይታወቁ፥ የሚያላልብና የሚፋጅ እሳትን የሚተነፍሱ፥ ያም ባይሆን የሚከረፋ የጢስ መዓዛን የሚተነፍሱ፥ ያም ባይሆን ከክፉ ዓይናቸው የእሳት ፍንጣሪን ቦግ ቦግ የሚያደርጉ ቍጣን የተሞሉ አውሬዎችን ላክህባቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በጭካኔያቸው ሊያጠፍዋቸው የሚችሉትን በአውሬዎች ብቻ ሳይሆን፥ በአስፈሪ መልካቸው ሊገድሏቸው የሚችሉትንም ቢሆን፥ በእነርሱ ላይ ማዝመት አንተን የሚሳንህ ሆኖ አይደለም። Ver Capítulo |