Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 10:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ለክ​ፋ​ታ​ቸው ምስ​ክር ልት​ሆን እስከ ዛሬ ድረስ ምድረ በዳ ሆና እየ​ጤ​ሰች አለች፥ ተክ​ሎ​ች​ዋም በጊ​ዜዋ ቢያ​ፈሩ ፍጹ​ማን ያል​ሆኑ ናቸው፤ ያላ​መ​ነች ሰው​ነ​ትም መታ​ሰ​ቢያ ሆኖ የሚ​ታይ የጨው ድን​ጋይ ሆና ቆማ​ለች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ተክሎች የማይበስል ፍሬ ከተሸከሙበት፥ ላላመነች ነፍስ የቆመው መታሰቢያ የጨው ዓምድ ሆኖ ከቀረበት፥ በአምስቱ ከተሞች ላይ ከወረደው እሳት ሸሽቶ እንዲያመልጥ ረድታዋለች።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 10:7
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos