Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ራጉ​ኤ​ልም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገ​ነው፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “አቤቱ አንተ የተ​መ​ሰ​ገ​ንህ ነህ፤ ንጽ​ሕ​ትና ቅድ​ስት በሆ​ነች ምስ​ጋና ሁሉ የተ​መ​ሰ​ገ​ንህ ነህ። ጻድ​ቃ​ንህ፦ በሠ​ራ​ኸው ሥራ ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል፤ መላ​እ​ክ​ት​ህና የመ​ረ​ጥ​ኻ​ቸ​ውም ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ከዚህ በኋላ ራጉኤል የሰማዩን አምለክ በእነዚህ ቃላት እንዲህ ሲል ባረከ “አምላኬ ሆይ ንጹሕ በሆነ በረከት አንተ ብሩክ ነህ፤ ለዘለዓለሙ ብሩክ ሁን።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:15
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos