Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 አሁ​ንም በፊ​ትህ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝ​ህን በእኔ አድ​ርግ፤ ከመ​ኖር መሞት ይሻ​ለ​ኛ​ልና በሞት እሰ​ና​በት ዘንድ፥ መሬ​ትም እሆን ዘንድ ነፍ​ሴን የሚ​ቀ​በ​ላ​ትን እዘ​ዝ​ልኝ። በሐ​ሰ​ትና በው​ር​ደት ተግ​ዳ​ሮ​ትን ሰም​ቻ​ለ​ሁና፥ ኀዘ​ንም በእኔ ላይ በዝ​ት​ዋ​ልና ከመ​ከ​ራዬ እሰ​ና​በት ዘንድ፥ ወደ ዘለ​ዓ​ለ​ማዊ ቦታም እሄድ ዘንድ እዘዝ፤ ፊት​ህ​ንም ከእኔ አት​መ​ልስ።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 አሁንም እንደ ፈቀድህ አድርገኝ፤ ከዚህች ምድር ተላቅቄ ዳግም አፈር ልሁን፥ ከመኖር መሞት ይሻለኛልና፥ ከንቱ ስድብን ተቋቁሜአልሁና፥ በታላቅ ኃዘንም ውስጥ ነኝ፤ ጌታ ሆይ ከዚህ መከራ እንድላቀቅ እዘዝ፥ ወደ ዘላለማዊ ቤቴም እንድሄድ ፍቀድ፤ ጌታ ሆይ ፊትህን ከኔ አትመልስ፤ በማያባራ ሰቆቃ ከተሞላ ሕይወት ይልቅ ሞቴን እመርጣለሁ፥ ከዚህ ወዲያ ስድቦችን መሸከም አልችልም።”

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:6
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos