Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ይህ​ንም በሰ​ማች ጊዜ ለመ​ታ​ነቅ እስ​ከ​ም​ት​መኝ ድረስ እጅግ አዘ​ነች። እን​ዲ​ህም አለች፥ “እኔ ለአ​ባ​ቴና ለእ​ናቴ አን​ዲት ነኝ፤ እን​ደ​ዚ​ህም ባደ​ርግ ተግ​ዳ​ሮት እሆ​ን​በ​ታ​ለሁ፤ ሽም​ግ​ል​ና​ው​ንም፥ ሰው​ነ​ቱ​ንም በጭ​ንቅ ወደ መቃ​ብር አወ​ር​ዳ​ታ​ለሁ።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ያን ቀን አዘነች፥ ምርር ብላ አለቀሰች፥ ራስዋን ለመስቀል ወደ አባቷ ክፍል ገባች፤ ነገር ግን እንዲህ ብላ አሰበች፦ “አባቴን ‘የምትወዳትና ብቸኛዋ ልጅህ ከኀዘንዋ ክብደት የተነሣ እራስዋን ገደለች’ በማለት ይወቅሱታል፥ እኔም የአባቴን ሽምግልና ወደ ሞት የሚያፈጥን ኀዘን ማምጣት የለብኝም፤ ስለ ሆነም ራሴን ከመስቀል ይልቅ ዳግም የስድብ ቃላት ላለመስማት ከምኖር እንዲገድለኝ ጌታን እለምነዋለሁ።”

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:10
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos