Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ወደ ሀገ​ሬም በተ​መ​ለ​ስሁ ጊዜ ሚስ​ቴን ሐና​ንና ልጄን ጦብ​ያን መለ​ሰ​ልኝ። በሰ​ባ​ተ​ኛው ሱባኤ በተ​ቀ​ደ​ሰ​ችው የበ​ዓለ ኀምሳ ዕለት ለእኔ መል​ካም ነገር አደ​ረ​ጉ​ልኝ፤ እበ​ላም ዘንድ ተቀ​መ​ጥሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 በንጉሥ ኤሳራዶን ዘመን ወደ ቤቴ ተመለስሁ፥ ሚስቴን ሐናንና ልጄን ጦቢትንም መልሰው አመጡልኝ። የሳምንቶች በዓል በሆነው በጴንጤቆስጤ በዓላችን ቀን መልካም እራት ተዘጋጀልኝ፥ እኔም ለመብላት ተቀመጥሁ፤

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:1
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos