Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 አሕ​ዛብ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ታል። ሕዝ​ቡም በእ​ርሱ ያም​ናሉ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ወገ​ኖ​ቹን ከፍ ከፍ ያደ​ር​ጋ​ቸ​ዋል። በእ​ው​ነ​ትና በቅ​ን​ነት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈሩ ሰዎች ሁሉ ደስ ይላ​ቸ​ዋል፤ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም ቸር​ነ​ትን ያደ​ር​ጋሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 በጽድቅ የዘመናትን አምላክ ይባርካሉ። በእነዚህ ቀኖች የዳኑ እስራኤላውያን ከልባቸው እግዚአብሔርን ያስታውሱታል። ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣሉ ይሰበሰባሉም፥ ከዛ በኋላም የእነሱ በምትሆን በአብርሃም ምድር ላይ ያለ ሥጋት ይኖራሉ። ከልባቸው እግዚአብሔርን የሚወዱ ደስ ይላቸዋል፤ ኃጢአትንና ክፋትን የሚያደርጉ ግን ከምድር ይጠፋሉ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:7
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos