Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ዳግ​መ​ኛም እግ​ዝ​አ​ብ​ሔር ይቅር ብሎ ወደ ሀገ​ራ​ቸው ይመ​ል​ሳ​ቸ​ዋል፤ ማደ​ሪ​ያው ቤተ መቅ​ደ​ስ​ንም ይሠ​ራሉ፤ የዘ​መኑ ቍጥር እስ​ከ​ሚ​ፈ​ጸም ነው እንጂ እንደ ቀድ​ሞው አይ​ደ​ለም፤ ከዚ​ህም በኋላ ከተ​ማ​ረ​ኩ​በት ይመ​ለ​ሳሉ፤ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም በክ​ብር ይሠ​ሯ​ታል፤ በእ​ር​ሷም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት እስከ ልጅ ልጅ ዘመን ድረስ በዕ​ብነ በረድ ይሠ​ራሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንደገና ይራራላቸዋል፥ ወደ እስራኤል ምድርም ይመልሳቸዋል፤ እንደ በፊቱ ቆንጆ ባይሆንም ዘመኑ እስኪፈጸም ድረስ ቤቱን እንደገና ያንጻሉ፥ ከዚህ በኋላ ግን ሁሉም ከምርኮ ተመለሰው ይመጣሉ፥ ኢየሩሳሌምን ከነሙሉ ክብርዋ እንደገና ያንጽዋታል። የእግዚአብሔርም ቤት የእስራኤል ነቢያት እንደ ተነበዩት በውስጧ እንደገና ይታነጻል።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:5
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos