Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በበጎ ሥራ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዢ፤ ባን​ቺም ዘንድ ድን​ኳኑ በደ​ስታ እን​ድ​ት​ሠራ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙን ንጉሥ አመ​ስ​ግኚ፤ በዚ​ያም ያሉ የተ​ማ​ረኩ ሰዎች ደስ ይላ​ቸ​ዋል። በዘ​ለ​ዓ​ለ​ማዊ ትው​ል​ድም ሁሉ የተ​ጠሉ በአ​ንቺ ምክ​ን​ያት ይወ​ደ​ዳሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ቤተ መቅደሱ በውስጥሽ በደስታ እንዲሠራ፥ ለጌታ የሚገባውን ምስጋና አቅርቢለት፥ የዘመናትንም ንጉሥ ባርኪ፤ በውስጥሽ ያሉትን ስደተኞች እንዲያጽናና፥ በአንቺ ውስጥ ያሉ ያዘኑትን ሁሉ በመጭው ትውልድ ዘመን ሁሉ እንዲያፈቅራቸው።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:10
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos