Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ሩፋ​ኤ​ልም ያን​ጊዜ ሁለ​ቱን ሁሉ ጠራ​ቸው፤ ገለል አድ​ር​ጎም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ ለእ​ር​ሱም ተገዙ፤ ለስ​ሙም ምስ​ጋና አቅ​ርቡ፤ ስላ​ደ​ረ​ገ​ላ​ች​ሁም በጎ ነገር ሁሉ በሰው ሁሉ ፊት እመ​ኑ​በት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ ስሙ​ንም አመ​ስ​ግኑ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ሥራ በክ​ብር ተና​ገሩ፤ ተአ​ም​ራ​ቱ​ንም ግለጡ፤ እር​ሱ​ንም ከማ​መ​ስ​ገን ቸል አት​በሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በዚያን ጊዜ ሩፋኤል ሁለቱንም ለብቻቸው ገለል አደረገና እንዲህ አላቸው፦ “እግዚአብሔርን ባርኩ፥ ያደረገላችሁንም በሕያዋን ሁሉ ፊት ምስጋናውን አውሩ፥ ስሙንም ባርኩ፥ አመስግኑም። የእግዚአብሔርን ሥራ ለሰዎች ሁሉ በሚገባ አስታወቁ፥ እሱን ከማመስገን ቸል አትበሉ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:6
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos