Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 አኪ​አ​ክ​ሮ​ስም መጣ፤ የወ​ን​ድሙ ልጅ ነሳ​ቦ​ስም መጣ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ጦቢትም እግዚአብሔር እንደራራለትና ዐይኖቹን እንደ ከፈተለት በእነሱ ፊት ይናገር ነበር። በዚያን ጊዜ ጦቢት ከልጁ ከጦብያ ሚስት ከሣራ ጋር ተገናኘ፥ እንዲህም ብሎ ባረካት “ልጄ እንኳን ደኀና መጣሽ፥ ልጄ ወደኛ ያመጣሽ አምላክሽ የተባረከ ይሁን፥ አባትሽና እናትሽ የተባረኩ ይሁኑ፥ የእኔ ልጅ ጦብያም የተባረከ ይሁን፥ አንቺም ልጄ የተባረክሽ ሁኚ፥ በደስታና በበረከት ቤትሽ እንኳን በደኀና መጣሽ፥ ግቢ ልጄ።” በዚያን ቀን በነነዌ በሚኖሩ አይሁዳውያን መካከል ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:17
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos