Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እህ​ሉ​ንና መጀ​መ​ሪ​ያ​ውን ዐሥ​ራት ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ ለአ​ሮን ልጆች እሰ​ጣ​ቸው ነበር፤ ሁለ​ተ​ኛ​ውን እጅ ዐሥ​ራት ግን እሸ​ጠው ነበር፤ ምጽ​ዋ​ቱ​ንም አው​ጣ​ጥቼ በየ​ዓ​መቱ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄድ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነዚህን ለካህናቱ ለአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሰጥ ነበር። የወይን፥ የእህል፥ የወይራ፥ የሮማንና ሌሎችም ፍሬዎች አስራት በኢየሩሳሌም ለሚያገለግሉ ሌዋውያን እሰጥ ነበር። መሬት በማይታረስበት በሰባተኛው ዓመት ካልሆነ በቀር በየዓመቱ ሁለተኛውን አሥራት በጥሬ ገንዘብ ለውጬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄድና እከፍል ነበር።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos