Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 እኔም ሕፃን ሆኜ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ጋር በሀ​ገሬ ሳለሁ የአ​ባቴ የን​ፍ​ታ​ሌም ወገ​ኖች ሁሉ፥ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ በእ​ርሷ ይሠዉ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ ከመ​ረ​ጣት የል​ዑል ቤተ መቅ​ደስ ለት​ው​ልድ ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ከታ​ነ​ጸ​ባ​ትና ከተ​ቀ​ደ​ሰ​ባት ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወጥ​ተው ካዱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 በአገሬ እስራኤል ምድር በነበርኩበት ጊዜና ገና ወጣት ሳለሁ፥ የአባቶቼ የናፍታሊ ወገኖች በሙሉ የዳዊትን ቤትና ኢየሩሳሌምን ጥለው ሄዱ። ይህች ከተማ ከእስራኤል ነገዶች በሙሉ ተመርጣ፥ የእግዚአብሔር ማደሪያ በሆነው በቤተ መቅደሱ፥ የእስራኤል ነገዶች መሥዋዕት እንዲያቀርቡባት፥ ለትውልድ ሁሉ ለዘለዓለም ተቀድሳና ታንፃ ነበር።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:4
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos