Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ሁለቱ ልጆቹ እስ​ኪ​ገ​ድ​ሉት ድረስ፥ ሸሽ​ተ​ውም ወደ አራ​ራት ተራራ እስ​ኪ​ሄዱ ድረስ አምሳ አም​ስት ቀን ከቤቴ አል​ወ​ጣ​ሁም። ልጁ አስ​ራ​ዶ​ንም በእ​ርሱ ፋንታ ነገሠ፤ የወ​ን​ድሜ ልጅ የአ​ና​ሔል ልጅ አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስ​ንም በአ​ባቱ ቤት ሁሉና በሥ​ራ​ታ​ቸው ሁሉ ላይ ሾመው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ይህ ከሆነ አርባ ቀን ሳይሞላው ሁለቱ ልጆቹ ንጉሡን ገደሉት፥ ከዛም ወደ አራራት ተራራዎች ሸሹ፤ ልጁ ኤሳራዶን ተተካ። የወንድሜ የአናኤል ልጅ አሂካር የመንግሥት ገንዘብ አስተዳዳሪና የአስተዳደሩ ዋና ሆኖ ተሾመ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:21
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos