Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ንጉሥ ሰና​ክ​ሬም ከይ​ሁዳ ሸሽቶ በተ​መ​ለሰ ጊዜ የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ሰዎች እኔ በስ​ውር እቀ​ብ​ራ​ቸው ነበር። እርሱ ተቈ​ጥቶ ብዙ​ዎ​ችን ገድሎ ነበ​ርና። ንጉ​ሡም ሬሳ​ቸ​ውን አስ​ፈ​ለገ፥ አላ​ገ​ኘ​ምም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በሰናክሬም የተገደሉትን ሁሉ ጭምር እቀብር ነበር። ሰናክሬም በተሳደበው ስድብ ምክንያት የሰማይ ንጉሥ ቀጥቶት ከይሁዳ ሸሽቶ በመጣ ጊዜ ተበሳጭቶ ነበርና ብዙ እስራኤላውያንን ገደለ፤ እሱ የገደላቸውን ሰዎች ሬሳ እየሰረቅሁ እቀብር ነበር፤ ሬሳቸውንም ሲፈልገው አያገኘውም ነበር።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos