ቲቶ 2:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እንዲሁም ወጣት ወንዶች ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ጐልማሶችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲቈጣጠሩ ምከራቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እንዲሁም ጐልማሶች ራሳቸውን በመቈጣጠር እንዲኖሩ ምከራቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። Ver Capítulo |