Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ማሕልየ መሓልይ 7:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 እን​ብ​ር​ትሽ የወ​ይን ጠጅ እን​ደ​ማ​ይ​ጐ​ድ​ል​በት እንደ ተነ​ጠጠ ጽዋ ነው፤ ሆድሽ እንደ ስንዴ ክምር፥ በአ​በ​ባም እንደ ታጠረ ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ሁለት ጡቶችሽ፣ መንታ የዋሊያ ግልገሎችን ይመስላሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ሁለቱ ጡቶችሽ እንደ ሁለቱ መንታ እንደ ሚዳቋ ግለገሎች ናቸው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ሁለቱ ጡቶችሽ መንታ የዋልያ ግልገሎችን ይመስላሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 እንብርትሽ የወይን ጠጅ እንደማይጐድልበት እንደ ተነጠጠ ጽዋ ነው፥ ሆድሽ እንደ ስንዴ ክምር፥ በአበባም እንደ ታጠረ ነው።

Ver Capítulo Copiar




ማሕልየ መሓልይ 7:3
5 Referencias Cruzadas  

“ንፍ​ታ​ሌም በፍ​ሬው ላይ ውበ​ትን የሚ​ሰጥ ሰፊ ዘን​ባባ ነው።


በዋሊያና በውርንጭላ ፍቅር፥ ከሚስትህ ጋር ተፋቀር፥ የፍቅርዋ ሞገስ ያርካህ፥ ለአንተ ትሁንህ፥ ሁልጊዜም ከአንተ ጋር ትኑር፤ በዚች ፍቅር ስትፋቀር ብዙ ትሆናለህ።


ሁለቱ ጡቶ​ችሽ መንታ እንደ ተወ​ለዱ፥ በሱፍ አበባ መካ​ከል እን​ደ​ሚ​ሰ​ማሩ እንደ ሚዳቋ ግል​ገ​ሎች ናቸው።


ጥር​ሶ​ችሽ ታጥ​በው እንደ ወጡ ሁሉም መንታ እንደ ወለዱ ከእ​ነ​ር​ሱም መካን እን​ደ​ሌ​ለ​ባ​ቸው መን​ጎች ናቸው። ከን​ፈ​ሮ​ችሽ እንደ ቀይ ሐር ናቸው፥ ቃልሽ ያማረ ነው።


አንቺ የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ ሆይ፥ በጫማ አካ​ሄ​ድሽ እጅግ ያማረ ነው። የዳ​ሌ​ዎ​ችሽ አቀ​ማ​መጥ በአ​ን​ጥ​ረኛ እጅ እንደ ተሠሩ እንደ ዕን​ቍ​ዎች ይመ​ስ​ላል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos