Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 39:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የጻድቃን ልጆች ስሙኝ፤ ለምልሙ፤ ታደሱ፤ አበባ በምድረ በዳ ጠል እንደሚያብብ አብቡ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጻድቃን ልጆቼ ሆይ ስሙኝ! በወንዝ ዳር እንደ በቀለ ጽጌሬዳ እናንተም አብቡ። Ver Capítulo |