Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ሲራክ 38:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 በወ​ናፍ አጠ​ገብ የሚ​ቀ​መጥ፥ የብ​ረ​ት​ንም ሥራ የሚ​ማር አን​ጥ​ረኛ እንደ እርሱ ነው። የወ​ና​ፉም ጢስ ሰው​ነ​ቱን ያሻ​ክ​ረ​ዋል። እሳ​ቱም ሰው​ነ​ቱን ያቀ​ል​ጣ​ታል፤ የመ​ዶ​ሻ​ውም ድምፅ ጆሮ​ውን ያደ​ነ​ቍ​ረ​ዋል። ዐይ​ኖ​ቹም ወደ መሣ​ሪ​ያው ይመ​ለ​ከ​ታሉ፤ በል​ቡም ሥራ​ውን ይጨ​ርስ ዘንድ ያስ​ባል፤ ትጋ​ቱም መሣ​ሪ​ያ​ው​ንና ወና​ፉን ያሳ​ምር ዘንድ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ከመስፉ አጠገብ የሚቀመጠውም አንጥረኛ እንዲሁ ነው። ከብረቱ ምን እንደሚቀርጽ ያስባል፥ የእሳቱ ወላፈን ቆዳውን ይለበልበዋል፥ ከወናፉ ሙቀትም ጋር ይታገላል፥ የመዶሻው ድምፅ ያደነቁረዋል፥ ዐይኖቹም በሚያወጣቸው ቅርጾች ላይ ተተክለዋል፥ ቀልቡን በሥራው ላይ ያሳርፋል፥ ሥራውንም በሚገባ ካላጠናቀቀ ቢመሽ እንኳ አያርፍም።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ሲራክ 38:28
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos