Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 14:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ገንዘብህን አንሥተህ ስጥ፥ ሰውነትህንም ደስ አሰኛት፥ በመቃብር የምታገኘው ደስታ የለምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ስጥ፥ ተቀበልም፥ ራስህን አስደስት፤ በሲኦል የሚገኙ ደስታዎች የሉምና። Ver Capítulo |