Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 13:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ባለጸጋ ቢናገር ሁሉ ዝም ይላል፤ ቃሉንም ያደንቁለታል፥ ነገሩንም እስከ ደመና ያደርሱለታል፤ ድሃ ግን ምንም በጎ ነገር ቢናገር ይህ ምንድን ነው? ይሉታል፤ ቢሰነካከልም ያዳፉታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ሀብታም ሲያዳልጠው የሚይዙት እጆች በርካታ ናቸው። ንግግሩ ፍሬቢስ እንኳ ቢሆን ያደንቁለታል፤ ድኃው ሲያዳልጠው ይነቀፋል፤ መልካም ነገር ቢናገም ቦታ የሚሰጠው የለም። Ver Capítulo |