Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 1:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እየተጠራጠርህ እግዚአብሔርን በሁለት ልብ አታገልግለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ጌታን ከመፍራት ውጭ አትሁን፤ ሁለትም ልብ ይዘህ ወደ እርሱ አትቅረብ፤ Ver Capítulo |