ሮሜ 8:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የማይታየውን ተስፋ ብናደርግ ግን እርሱን ተስፋ አድርገን በእርሱ እንደ ጸናን መጠን ትዕግሥታችን ይታወቃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ነገር ግን ገና ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፣ በትዕግሥት እንጠብቀዋለን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ነገር ግን ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፥ በትዕግሥት እንጠባበቃለን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 የማናየውን ነገር ተስፋ ካደረግን ግን በትዕግሥት እንጠባበቃለን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን። Ver Capítulo |