ሮሜ 3:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚሻው የለም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 አስተዋይ የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚሻ አንድም የለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የሚያስተውል የለም፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ አንድም የለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥ Ver Capítulo |