ሮሜ 12:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የሚያገለግልም በማገልገሉ ይትጋ፤ የሚያስተምርም በማስተማሩ ይትጋ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ማገልገል ቢሆን ያገልግል፤ ማስተማርም ከሆነ ያስተምር፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 አገልግሎት ከሆነ ማገልገል፤ ማስተማር ከሆነ ማስተማር፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ስጦታችን ሌሎችን ማገልገል ከሆነ በትጋት እናገልግል፤ ስጦታችን ማስተማር ከሆነ በሚገባ እናስተምር፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 አገልግሎት ቢሆን በአገልግሎታችን እንትጋ፤ የሚያስተምርም ቢሆን በማስተማሩ ይትጋ፤ Ver Capítulo |