ሮሜ 10:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በልቡ የሚያምን ይጸድቃልና፤ በአፉም የሚመሰክር ይድናልና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃል፥ በአፉም መስክሮ ይድናልና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰው በልቡ ሲያምን ይጸድቃል፤ በአፉም ሲመሰክር ይድናል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። Ver Capítulo |