ራእይ 21:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሕዝቦች ግርማና ክብር ወደ እርሷ ይገባል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርሷ ያመጣሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የመንግሥታት ገናናነትና ክብር ወደ እርስዋ ይገባሉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። Ver Capítulo |