መዝሙር 97:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በምድር ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፤ አመስግኑ፥ ደስም ይበላችሁ፥ ዘምሩም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 መብረቁ ዓለምን አበራ፤ ምድርም አይታ ተንቀጠቀጠች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መብረቆቹ ለዓለም አበሩ፥ ምድር አየችና ተናወጠች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 መብረቁ በዓለም ላይ ያበራል፤ ምድርም አይታ ትንቀጠቀጣለች። Ver Capítulo |