መዝሙር 94:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 የተፈታተኑኝ አባቶቻችሁ ፈተኑኝ፥ ሥራዬንም አዩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ጆሮን የተከለው እርሱ አይሰማምን? ዐይንንስ የሠራ እርሱ አያይምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ጆሮን የተከለው አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ጆሮን የፈጠረ አምላክ አይሰማምን? ዐይንንስ የፈጠረ አምላክ አያይምን? Ver Capítulo |