መዝሙር 73:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 የምትገዛልህን ነፍስ ለአራዊት አትስጣት፤ የድሆችህንም ነፍስ ለዘወትር አትርሳ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እንዴት ፈጥነው በቅጽበት ጠፉ! በድንጋጤ ፈጽመው ወደሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እንዴት ለጥፋት ሆኑ! በድንገት አለቁ፥ በድንጋጤ ጠፉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በቅጽበት ተደመሰሱ፤ መጨረሻቸውም አስደንጋጭ ሆነ። Ver Capítulo |