Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 56:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ምሕ​ረ​ትህ እስከ ሰማይ ድረስ ከፍ ብላ​ለ​ችና፥ ጽድ​ቅ​ህም እስከ ደመ​ናት ድረስ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ቃሉን በማመሰግነው አምላክ፣ ቃሉን በማመሰግነው በእግዚአብሔር፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በጠራሁህ ጊዜ ጠላቶቼ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፥ አንተ አምላኬ ከእኔ ጋር እንደሆንህ እነሆ፥ አወቅሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ይህም ከእኔ ጋር የሆነው እግዚአብሔር፥ ቃሉን የማመሰግነውና የማከብረው አምላክ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 56:10
10 Referencias Cruzadas  

ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።


ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ በተስፋው ቃል ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን።


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ሐሰት ሊሆን አይ​ቻ​ልም፤ በእ​ርሱ ለተ​ማ​ፀን ተጠ​ብ​ቆ​ልን ባለ ተስ​ፋ​ች​ንም ማመ​ንን ላጸ​ናን ለእኛ ታላቅ ደስታ አለን።


ለን​ጉሥ ከቀን በላይ ቀንን ትጨ​ም​ራ​ለህ፥ ዓመ​ታ​ቱም ከት​ው​ልድ ወደ ትው​ልድ ይሆ​ናሉ።


ነፍ​ሴን ከአ​ን​በ​ሶች መካ​ከል አዳ​ናት። ደን​ግ​ጬም ተኛሁ፤ የሰው ልጆች ጥር​ሳ​ቸው ጦርና ፍላጻ ነው፥ አን​ደ​በ​ታ​ቸ​ውም የተ​ሳለ ሾተል ነው።


አቤቱ ከወ​ን​ድሜ ከዔ​ሳው እጅ አድ​ነኝ፤ መጥቶ እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋኝ፥ እና​ትን ከል​ጆ​ችዋ ጋር እን​ዳ​ያ​ጠፋ እኔ እፈ​ራ​ዋ​ለ​ሁና።


የሰ​ረ​ገ​ሎ​ችም አለ​ቆች ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥን ባዩ ጊዜ፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ነው” አሉ፤ ሊጋ​ጠ​ሙ​ትም ከበ​ቡት፤ ኢዮ​ሣ​ፍጥ ግን ጮኸ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አዳ​ነው፤ አም​ላ​ኩም ከእ​ርሱ መለ​ሳ​ቸው።


ትእ​ዛ​ዝ​ህን ሁሉ ስመ​ለ​ከት በዚ​ያን ጊዜ አላ​ፍ​ርም።


በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የታ​መኑ እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖር ለዘ​ለ​ዓ​ለም አይ​ታ​ወ​ክም።


ተራ​ሮች ይከ​ቧ​ታል፥ ከዛሬ ጀምሮ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቡን ይመ​ግ​ባል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios