መዝሙር 49:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የፍሪዳውን ሥጋ አልበላም፥ የፍየሉንም ደም አልጠጣም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ይህ የተላላዎች ዕድል ፈንታ፣ የእነርሱንም አባባል ተቀብለው ለሚከተሏቸው፣ መጨረሻ ግብ ነው። ሴላ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፥ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ይህ በራሳቸው የሚተማመኑ የሞኞችና የእነርሱን አባባል የሚቀበሉ ሰዎች ዕድል ፈንታ ነው። Ver Capítulo |