መዝሙር 44:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እንደሚታረዱ በጎች አደረግኸን፤ በሕዝቦችም መካከል በተንኸን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከጠላቶቻችንም ፊት ወደ ኋላችን መለስኸን፥ የሚጠሉንም ተነጣጠቁን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እንደሚታረዱ በጎች አደረግኸን፤ በአሕዛብ ምድር በተንከን። Ver Capítulo |