Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 34:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 በእኔ ላይ ተሰ​በ​ሰቡ፥ ደስም አላ​ቸው፤ ይገ​ር​ፉኝ ዘንድ ተማ​ከሩ፥ እኔ ግን አላ​ወ​ቅ​ሁም። ተሰ​በሩ፥ አል​ደ​ነ​ገ​ጡ​ምም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ናቸው፤ ጆሮዎቹም ለጩኸታቸው ክፍት ናቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ከክፉ ነገር ሽሽ መልካምንም አድርግ፥ ሰላምን እሻ ተከተላትም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 እግዚአብሔር ወደ ጻድቃን ይመለከታል፤ ጸሎታቸውንም ያደምጣል።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 34:15
12 Referencias Cruzadas  

“አሁ​ንም አም​ላኬ ሆይ፥ በዚህ ስፍራ ወደ​ሚ​ሆ​ነው ጸሎት ዐይ​ኖ​ችህ የተ​ገ​ለጡ፥ ጆሮ​ዎ​ች​ህም የሚ​ያ​ደ​ምጡ ይሁኑ።


ዐይ​ኑን ከጻ​ድ​ቃን ላይ አያ​ር​ቅም፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ከነ​ገ​ሥ​ታት ጋር በዙ​ፋን ላይ ያስ​ቀ​ም​ጣ​ቸ​ዋል፥ በድል አድ​ራ​ጊ​ነ​ትም ያኖ​ራ​ቸ​ዋል። እነ​ር​ሱም ከፍ ከፍ ይላሉ።


ራሴን አዋ​ረ​ድሁ እንጂ። ለነ​ፍሴ ዋጋ​ዋን ትሰ​ጣት ዘንድ፤ የእ​ና​ቱ​ንም ጡት እን​ዳ​ስ​ጣ​ሉት በቃሌ ጮኽሁ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በል​ባ​ቸው የዋ​ሃን ለሆኑ ቅርብ ነው፥ በመ​ን​ፈስ ትሑ​ታን የሆ​ኑ​ት​ንም ያድ​ና​ቸ​ዋል።


አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ትፈ​ር​ድ​ል​ኛ​ለህ? ነፍ​ሴን ከክፉ ሥራ​ቸው፥ ብቸ​ኝ​ነ​ቴ​ንም ከአ​ን​በ​ሶች አድ​ናት፥


መን​ገ​ዳ​ቸው ዳጥና ጨለማ ትሁን፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ያሳ​ድ​ዳ​ቸው።


የምትሠሩት ነገር ይህ ነው፣ እያንዳንዳችሁ ከባልንጀራችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ፣ በበር አደባባያችሁም የእውነትንና የሰላምን ፍርድ ፍረዱ፣


የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአራተኛው ወር ጾም የአምስተኛውም የሰባተኛውም የአሥረኛውም ወር ጾም ለይሁዳ ቤት ደስታና ተድላ የሐሤትም በዓላት ይሆናል፣ ስለዚህም እውነትንና ሰላምን ውደዱ።


የጌታ ዐይኖች ወደ ጻድቃን ናቸውና፤ ጆሮዎቹም ለጸሎታቸው ተከፍተዋል፤ የጌታ ፊት ግን ክፉ ነገርን በሚያደርጉ ላይ ነው።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos