Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 33:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 የኃ​ጥእ ሞቱ ክፉ ነው ጽድ​ቅ​ንም የሚ​ጠሉ ይጸ​ጸ​ታሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ልባችን በርሱ ደስ ይለዋል፤ በቅዱስ ስሙ ታምነናልና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልባችን በእርሱ ደስ ይለዋልና፥ በቅዱስ ስሙም ታምነናልና።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 በቅዱስ ስሙም ስለምንታመን በእርሱ ደስ ይለናል።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 33:21
11 Referencias Cruzadas  

በቅ​ዱስ ስሙ ክበሩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈ​ልግ ልብ ደስ ይበ​ለው።


የመ​ዳ​ና​ችን አም​ላክ ሆይ፥ አድ​ነን፤ ቅዱስ ስም​ህን እና​መ​ሰ​ግን ዘንድ፥ በም​ስ​ጋ​ና​ህም እን​መካ ዘንድ፥ ከአ​ሕ​ዛብ ሰብ​ስ​በህ ታደ​ገን በሉ።


ከከ​ን​ፈ​ራ​ቸው በታች የእ​ባብ መርዝ አለ፤ አፋ​ቸው መራራ ነው፥ መር​ገ​ም​ንም ተሞ​ል​ቶ​አል፤


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል የእ​ሳ​ቱን ነበ​ል​ባል ይቈ​ር​ጣል።


በዚ​ያም ቀን፥ “እነሆ፥ አም​ላ​ካ​ችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድ​ር​ገ​ነ​ዋል፤ ያድ​ና​ልም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህ ነው፤ ጠብ​ቀ​ነ​ዋል፤ በመ​ዳ​ና​ች​ንም ደስ ይለ​ናል፤ ሐሤ​ትም እና​ደ​ር​ጋ​ለን” ይላሉ።


የኤፍሬምም ሰዎች እንደ ኃያላን ይሆናሉ፥ ልባቸውም የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰው ደስ ይለዋል፣ ልጆቻቸውም አይተው ደስ ይላቸዋል፥ ልባቸውም በእግዚአብሔር ሐሤት ያደርጋል።


እና​ን​ተም ዛሬ ታዝ​ና​ላ​ችሁ፤ እን​ደ​ገ​ናም አያ​ች​ኋ​ለሁ፤ ልባ​ች​ሁም ደስ ይለ​ዋል፤ ደስ​ታ​ች​ሁ​ንም የሚ​ወ​ስ​ድ​ባ​ችሁ የለም።


አራቱም እንስሶች እያንዳንዳቸው ስድስት ክንፎች አሉአቸው፤ በዙሪያቸውና በውስጣቸውም ዐይኖች ሞልተውባቸዋል፤ “ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የነበረውና ያለ የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ” እያሉ ቀንና ሌሊት አያርፉም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos