መዝሙር 33:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከክፉ ሽሽ፥ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን ሻት፥ ተከተላትም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ከማደሪያው ቦታ ሆኖ፣ በምድር ወደሚኖሩት ሁሉ ይመለከታል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ከማደሪያው ቦታ ሆኖ በምድር ወደሚኖሩ ሁሉ ተመለከተ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 በዙፋኑ ላይ ሆኖ በምድር ላይ ያሉትን ሁሉ ያያል። Ver Capítulo |