Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 150:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በከ​ሃ​ሊ​ነቱ አመ​ስ​ግ​ኑት፤ እንደ ታላ​ቅ​ነቱ ብዛት አመ​ስ​ግ​ኑት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ስለ ብርቱ ሥራው አመስግኑት፤ እጅግ ታላቅ ነውና አመስግኑት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ስለ ታላላቅ ሥራዎቹ አወድሱት፥ እንደ ታላቅነቱ ብዛት አወድሱት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ስላደረገው ድንቅ ሥራ አመስግኑት፤ ወደር ስለማይገኝለት ታላቅነቱ አመስግኑት።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 150:2
8 Referencias Cruzadas  

ማዳን በማ​ይ​ችሉ በአ​ለ​ቆ​ችና በሰው ልጆች አት​ታ​መኑ።


እሳት በፊቱ ይሄ​ዳል፥ ነበ​ል​ባ​ሉም ጠላ​ቶ​ቹን ይከ​ብ​ባ​ቸ​ዋል።


መብ​ረ​ቆቹ ለዓ​ለም አበሩ፤ ምድር ተን​ቀ​ጠ​ቀ​ጠች ተና​ወ​ጠ​ችም።


ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! ታላ​ቅ​ነ​ት​ህ​ንና ኀይ​ል​ህን፥ የጸ​ናች እጅ​ህ​ንና የተ​ዘ​ረ​ጋች ክን​ድ​ህን ለእኔ ለአ​ገ​ል​ጋ​ይህ ማሳ​የት ጀም​ረ​ሃል፤ በሰ​ማ​ይና በም​ድ​ርም እንደ ሥራህ፥ እንደ ኀይ​ል​ህም ይሠራ ዘንድ የሚ​ችል አም​ላክ ማን ነው?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos