Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 129:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ከማ​ለ​ዳው ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊት ነፍሴ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ነች። ከማ​ለዳ ጀምሮ እስ​ራ​ኤል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ገና ከመብቀሉ እንደሚደርቅ፣ በጣራ ላይ እንደ በቀለ ሣር ይሁኑ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በሰገነት ላይ እንደ በቀለ ሣር፥ ሳይነቀል እንደሚደርቅ፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 በቤት ጣራ ላይ እንደሚበቅልና ከማደጉ በፊት እንደሚደርቅ ሣር ይሁን።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 129:6
7 Referencias Cruzadas  

ከእ​ነ​ር​ሱም በኋላ እነሆ የሰ​ለ​ቱና በነ​ፋስ የተ​መቱ ሌሎች ሰባት እሸ​ቶች ወጡ፤


ስለ​ዚ​ህም የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ሰዎች እጆ​ቻ​ቸው ዝለ​ዋል፤ ደን​ግ​ጠ​ውም አፍ​ረ​ዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለም​ለ​ምም ቡቃያ፥ በሰ​ገ​ነ​ትም ላይ እን​ዳለ ሣር፥ ሳይ​ሸት ዋግ እንደ መታ​ውም እህል ሆነ​ዋል።


ፍላ​ጾ​ችህ ወግ​ተ​ው​ኛ​ልና፥ እጅ​ህ​ንም በእኔ ላይ አክ​ብ​ደ​ህ​ብ​ኛ​ልና።


እጃ​ቸ​ው​ንም አዝ​ላ​ለሁ፤ ይደ​ር​ቃ​ሉም፤ በሰ​ገ​ነት ላይ እን​ዳለ ደረቅ ሣርም ሳያ​ሸት ዋግ እንደ መታው እህ​ልም ይሆ​ናሉ።


ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos