መዝሙር 119:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ስለ ሽንገላ አንደበት ምንን ይሰጡሃል? ምንስ ይጨምሩልሃል? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ዐመፅን አያደርጉም፤ ነገር ግን በመንገዱ ይሄዳሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ዓመፅንም አያደርጉም፥ በመንገዶቹም ይሄዳሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የማይሳሳቱና በእግዚአብሔር መንገድ የሚሄዱ የተባረኩ ናቸው። Ver Capítulo |