መዝሙር 106:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እነርሱ የእግዚአብሔርን ሥራ፥ በጥልቅም ያለችውን ድንቁን ዐወቁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ከዚያም በኋላ መልካሚቱን ምድር ናቁ፤ የተስፋ ቃሉንም አላመኑም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የምትወደደውን ምድር ናቁ፥ በቃሉም አልታመኑም፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስላልተማመኑ መልካሚቷን ምድር ናቁ። Ver Capítulo |