መዝሙር 105:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 በሥራቸውም ረከሰች፥ በጣዖታቸውም አመነዘሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 ደመናን እንደ መጋረጃ ዘረጋላቸው፤ እሳትም በሌሊት አበራላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 ደመናን ለመሸፈኛ ዘረጋባቸው፥ እሳትንም በሌሊት እንዲያበራላቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 በሚሄዱበትም ጊዜ በደመና ጋረዳቸው፤ በሌሊትም፥ ብርሃን የሚሰጣቸውን እሳት አዘጋጀላቸው። Ver Capítulo |