መዝሙር 105:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በብዔል ፌጎርም ዐለቁ፥ የሞተ መሥዋዕትንም በሉ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ጨለማን ልኮ ምድሪቱን ጽልመት አለበሰ፤ እነርሱም በቃሉ ላይ ማመፅን ተዉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ጨለማን ላከ፥ ጨለመባቸውም፥ በቃሉም ዐመፁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እግዚአብሔር በአገሩ ላይ ጨለማ እንዲሆን አደረገ፤ ይሁን እንጂ ግብጻውያን ትእዛዞቹን አልፈጸሙም። Ver Capítulo |