መዝሙር 105:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በኮሬብም ጥጃን ሠሩ፥ ቀልጦ ለተሠራ ምስልም ሰገዱ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የተናገረው ቃል እስኪፈጸምለት፣ የእግዚአብሔር ቃል ፈተነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ቃሉ እስኪመጣለት ድረስ፥ የጌታ ቃል ፈተነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ዮሴፍ ራሱ አስቀድሞ የተናገረው እስኪፈጸም ድረስና የእግዚአብሔር ቃል ትክክለኛነቱን እስኪያረጋግጥለት ድረስ ነው። Ver Capítulo |