መዝሙር 102:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የእግዚአብሔር ይቅርታው ግን ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ጌታ ጽዮንን ይሠራታልና፥ በክብሩም ይገለጣልና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የድኾችን ጸሎት ይሰማል፤ ልመናቸውንም አይንቅም። Ver Capítulo |