ምሳሌ 6:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ቍስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም ለዘለዓለም አይደመሰስም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 መደብደብና ውርደት ዕጣው ነው፤ ኀፍረቱም ከቶ አይወገድም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ቁስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም አይደመሰስም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ውርደትና ድብደባ ይደርስበታል፤ ሁልጊዜም እንደ ተዋረደ ይኖራል። Ver Capítulo |