ምሳሌ 5:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰውነትህ በደከመ ጊዜ፥ ኋላ ትጸጸታለህ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 በዕድሜህ መጨረሻ ታቃሥታለህ፤ ሥጋህና ሰውነትህ ሲከዳህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በመጨረሻም ሥጋህና ሰውነትህ በጠፋ ጊዜ ታለቅሳለህ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሁለንተናህ ተበልቶ ከማለቁ የተነሣ በሞት ጣዕር ተይዘሃል፥ Ver Capítulo |