ምሳሌ 23:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ወደ እርሷ የሄደ ፈጥኖ ይጠፋል፥ ጠማማ ሰውም ሁሉ ያልቃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 እንደ ወንበዴ ታደባለች፤ በሰዎችም መካከል ወስላቶችን ታበዛለች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 እንደ ሌባ ታደባለች የእምነተቢሶችንም ቍጥር ታበዛለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እንደ ወንበዴ አድብተው ይጠብቁሃል፤ ብዙ ወንዶችን በሕጋዊ ጋብቻ ታማኝ ሆነው እንዳይኖሩ አድርገዋል። Ver Capítulo |