ምሳሌ 23:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ልጄ ሆይ፥ የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የወለደህን አባትህን አድምጥ፤ እናትህንም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የወለደህ እርሱ ስለ ሆነ የአባትህን ምክር ስማ፤ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። Ver Capítulo |